ያልተወራረደ ፍቅር
የመጋቢት ወር አየር በአካባቢ ለጤና ተስማሚ ቢሆንም ሄኖክ እንደ ደበተው ነው፡፡ ከወሩ ጋር የመጡትን የተለያዩ ወፎች ባገኝው አጋጣሚ ያስተውላል፡፡ ቢሮው ገብቶ ሊያነብ ይልና ሃሳቡ ይበተንበታል፡፡ ጓደኞቹ አጠገብ እያለ ባያውቀው ጭልጥ ይላል፡፡ ሲያወሩትም ያወራል፡፡ ግን አይጥመውም፡፡ ምግብም ቢበላ አቀርቅሮ ማሰብ ሆኗል ሥራው፡፡ ማሰብ ብቻ ሌላው ሁሉ ነገር ለሱ ደንታ የሚሰጠው አልሆን ብሏል፡፡ ለሴት ልጅ አዲስ አይደለም፡፡ በትምህርት ቤት ብዙ ኮረዶች ቢጠጉ የወሬ አርእስታቸውም ስለማይጥመው፣ ደደቦች ናቸው ስለሚልና ስለሚንቃቸው ብዙም አያናሰግራቸውም፡፡ ለዚህ ነበር ኮረኮች ‹አውሬው› ብለው ቅፅል ስም ያወጡለት፡፡ ያሁኑ ግን ሁለመናውን መስጧዋለች፡፡
ፀሐይዋ ወደ ምዕራብ አድማስ እየተጠጋች ነው፡፡ ሙቀቷን ለዘብ አድጋው ብርሃኗን ግን ደመቅ አርጋ ለቃዋለች፡፡ የዛፎች ቅጠሎች ሊከልሏ ቢልጉም ባገኝችው ቀዳዳ አለሁ ከማለት ወደኋላ አላለችም፡፡ ሄኖክም ለአካባቢው አዲስ ስለነበረ ከጓደኞቹ ጋር ተፈጥሮንእያደነቀ ያዘግማሉ፡፡ የደኑ ጥቅማጥቅ ማለትና ፀጥታማ መሆን የአውሬ መኖሪያነቱን ያበስራል፡፡ ከወደታች በኩል ጫጫታ ሰምታው ወደዛውአመሩ፡፡ አንድ በድልድይ ሥር በሚልፍ ጅረት ሥር ልጆች ይንቦጫረቃሉ፡፡ ከተራራ ላይ መጥቶ ድልድይ ጋር ሲደርስ ጥልቀት ያለው ኩሬ ስላላ እዛ ከገባ በኋላ እንደገና ድልድዩን አልፎ ይፈሳል፡፡ እንዳንድ ልጆች ድልድዩ ላይ በመቆም ወደ ኩሬው ይዘላሉሉ፡ ትንሽ ከተንቧቹ በኋላ ተመልሰው በመውጣት እንደገና ለመውርወር ይዘጋጃሉ፡፡ በዚህ አጋጣሚ ነበር ሄኖክን የመሰጠው ነገር ያገኝው፡፡ ልጆቼ የሚዋቹበት ኩሬ ውስጥ በሁለት የተጠላለፈ ዛፎች መሃል በተኩላዋች እንደ ተከበበች የበግ ግልገል ዓይን ወዲያ ወዲያ እየተንከራተቱ ወገቧ ድረስ ውሃ ውስጥ የጠለቀችና እጇን በማጣመር ጡቶቿን ከልላ የቆመች ጉብል ትታያለች፡፡
ውሃው ውስጥ የሚንቧቹት በሙሉ በግምት በ14ና 15 ዕድሜ ላይ የሚገኙ ወንዶች ሲሆኑ ሴት እሷ ብቻ ነበረች፡፡ አሁን ድግሞ ቱሪስት የመሰሉ ጸጉረልውጥ ወንዶች ልክ እንደ ዱር አውሬ ሲመለከቷት ግራ ተጋብታለች፡፡ አጠገቧ የሚዋኙት ልጆች ውሃ ሲረጫት ለመተላከል እጇን ከጣመረችበት ስታነሳ አትንኩኝ የሚሉት ጡቶቿ ተጋለጡ፡፡ ይሄን ጊዜ ነበር ሄኖክ በኪስ ካሜራውና በልቡ ሰርቆ የቀረፃት፡፡ በፎቶ አነሳስ ችሎታዬ አልተማመንም በሚል ዘይቤውም ሁለት ጊዜ ነው ያነሳት፡፡ ከዚህ በኋላ ነበር እሷም ጤና የነሳቸው፡፡
ሄኖክ ልጅቷን ካየ በኋላ የራሱ ሁኔታ ስላስደነገጠው ቶሎ ቶሎመራመድ ወዳቆመው መኪናቸው ተንደረደረና መኪናው ውስጥ ገብቶ እንደተቀመጠ የልጅቷ ስዕል በኩሬው ውስጥ እንዳለችና በዛፎቹ መካከል በአእምሮው ይመላለስበት ጀመር፡፡
ሜላት ጠዋት ተነስታ ቁርሷን በልታ ከጨረሰች በኋለ ለአያቷ የድጋፍ ሰልፍ ስላለ ለምሳም እንደማትመለስ ተናግራ ነበር ከአብሮ አደግ ጓደኛዋ ገነት ጋር ተያይዛ የወጣችሁ፡፡ የድጋፍ ሰለፍ እንዳብዎ ምሳ እነገነት ቤት በልተው ለሁለኛ ደረጃ መልቀቂያ ፈተና 3 ወር በሙሉ ሲያጠኑ ስለከረሙና የኩሬ ዋናና የተፈጥሮ ንጽህ አየር ስለናፈቃቸው ወደዚህ ኩሬ መጡ፡፡ እንደመጡም ዋና ሲጀምሩ የሰፈሮቻቸው ልጆች እንደፍዎቻኋለን እያሉ ሲያስፈራሯቸው ነገት ጎመን በጤና በማለት ወጥታ ዛፍ ላይ ተቀምጣ ታያለች፡፡ እስቲ አንድ ሰው ይንከኝ በማለት ሜላት ስተዋኝ ብዙ ሰዎች መጡ የሚል ንግግር ስትሰማ ድንብርብሯ ወጥቶ ዋናውን አቁማ አጇን አጣምራ አይኖን እያቁለጨለጨች ፈዛ ቀረች፡፡
ሜላት ከቁመቷ ዘለግ ያለች ተፈጥሮ ባደለቻት ፀጋ ብቻ የምትሮር፣ በአያት አድጋ ሥርዓት የያዘች የ18 ዓመት ጉበል ናት፡፡ በሰውነቷ ቅርፅ ብዙ ወንዶች ቢቀርቧትም እየቀለደች ታልፋቸዋለች፡፡ ጥሩ አቀራረብ ያለው ከሆነም ልክ እንዳመጣጡ ትመልሰዋለች፡፡ እስካሁን ግን ለማንም ያልሰጠች ጉብል ነች፡፡
… ሜላት ፎቶ ግራፍ ሲያነሳሽ ነው፡፡ … አላት ሃምዛ የጎረቤት ልጅ ነው፡፡
ቀና አለች ሃምዛ ወደ ጠቆማት አቅጣጫ፡፡ ሄኖክ ካነሳት በኋላ ጓደኛዋ ብራቮ ሲለው ለጓከኛው ፈገግታ ሲያሳየው የመለከተችው፡፡ ልቧ ስንጥቅ አለ፡፡ ፎቶ የማያቃት ሰው በዛ ሁኔታ ስላነሳት ሳይሆን በሄኖክ ሁኔታ ምክንያት ግን አልገባትም፡፡ በደንብ እየቸው፡፡ ድልድዬን ተሸግሮ ደረቱ ዳር ካለ ድንጋይ ላይ ልብ የሚያጥብ ልጅ ሲያነሳ ተመለከተች፡፡ ልቧ ከቦታው ተነቃነቀ፡፡ …ወየው ዛሬ… አለች፡፡ ሁኔታዎች ሲገርሟት በምትጠቀምበት አማርኛ፡፡ ከኩሬው ውስጥ ቶሎ ብላ ወጥታ ገላዋን አደራርቃ ልብሷን ለባበሰች፡፡ ከነሄኖክ ጋር የነበሩ ወጣቶች ያሳስቋት ጀመር፡፡ ከነሱ ጋር እወራች ብትስቅም ዓይኗ ሄኖክን እየተመለከተ ነበር፡፡
መኪናው አካባቢ ሲደርሱ ለመታሰቢያ በአንድ ላይ ፎቶ ተነስተው ለመሄድ አውቶብሱ ውስጥ መግባት ጀመሩ፡፡ ሄኖክም ለፎቶ ወርዶ ስለ ነበር ከሚሽ ጋር ዓይን ለዓይን ተጋጨ፡፡ ብርክ ያዘው፡፡ መኪናው ውስጥ ከገባ ከት/ቤት ጀምሮ የሚያወቃቸውን ሴቶች አንድ በአንድ ማስታወስ ጀመረ፡፡ ድንጋይ ነህ፡፡ ያሉትም ነበሩ፡፡‹በሽተኛ ነው› ያሉም አልታጡም፡፡ ይሁን ስሜቱን ሲያስብ የተፈጥሮ ምስጢር በማለት ፈገግ አለ፡፡
ትከሻውን ነካ በማድረግ ሄኖክ አለች፡፡ የኩሬዋ ጉበል አውቶብሱ ውስጥ ሆና ብላ ነው ከሱ ኋላ የተቀመጠችው፡፡ እንኳን ለራሱ የፈለገችውን ለጓደኛዋ ያሰበችው ካለ እንኳን በምንም በምንም ብላ ታቀርበዋለች፡፡ ዛሬም ራሴ ለራሴ ካልሆንኩ ብላ ከዚህ ከሄኖክ ጋር እልህ ይዟታል፡፡
ሄኖክም ዞር በማለት ለጥሪዋ መልስ ሰጠ፡፡ ዓይን ዓይኑን እየተመለከተች ያነሳህኝን ፎቶግራፍ ትልክልኛለህ? በማለት ሳቅ እያለች ጠየቀችው፡፡ በሚገባ እንጂ ሄኖክ ነበር የዓይኗን የስበት ኋይል በቋቋም ተስኖት እንደበፊቱ ተቀምጦ ውጪ ውጪውን ማለት ጀመረ
ጥጋበኛ አለች የኩሬዋ ጉብል በሆዷ እልህህን አስጨርስሃለሁ፡፡ በማለት አድራሻዬን ልስጥህ? አለችው፡፡ አልተዋወቅንም መሰለኝ ሄኖክእባላለሁ፡፡ አላት እንደማትለዋው ልቡ ስላወቀ፡፡ ሜላት አለችው የዓይኗን ሽፈል ገርበብ አርጋ፡፡ በደንብ ማውራት ከጀመሩ በኋላ ከሲዳሞ ከመጣን አስር ዓመት አለፈን ህሄናውን ግን ልክ እንደ ተወለድኩበት አካባቢ ነው፡፡ ለወባ ኪኒን ምናምን የምባል ነገር እንኳን አላውቅም… ብካ ዓይን ዓይኑን ታየው ጀመር፡፡ የሷ ዓይን እንደ አዳኝ የሱ ደግሞ እንደታዳኝ መባረር ይዘዋል፡፡
አውሬው የሚል ቅፅል ስም እንዳልወጣለት በሶስትና በአራት ሄዋኖች ተከቦ ምንም የማይመስለው ሄኖክ ዛሬ የዚችን ጉበል ገላዋን ለመዳሰስ ባለው ፍላጎት ሊፈነዳ ደርሷል፡፡ ይህ እንዳይታወቅበት ነበር ዓይኗን ሲሸሽ መግቢያ ያጣው፡፡
…አራት እዚህ አካባቢ ተበልቶ አንድ ሰዓት ላይ እንቅስቃሴ ይጀምራል ተብሎ ሰው ከመኪናው መወረድ ሲጀምር ሄኖክ ያረፈበትን ሆቴል የክፍሎች ቁጥር ነግሯት ወደ ጓደኞቹ ፈጠን ፈጠን እያለ ሄደ፡፡
ምቱ ደመቀ ያለ ነው፡፡ በማዩም ጥረት ያለ፡፡ ለሰስ ያለ ንፋስ ለሜላትና ለገነት የተስማማችውን ያህል ቀስ እያሉ ወደ ቤት ያዘግማሉ፡፡ ከዋክብት ለሰማዩ ግርማ ሞገስን አጎናፅፈውታል፡፡
…አይ ገኒ ምናለበት ላሁን ብቻ ያንን ሄኖክ ብትሆኚልኝ፡፡… ሜላት ነበረች፡፡
…እሱም ይሄን ጊዜ አንቺን ይሆናል የሚስበው፡፡… …እባክሽ አትዋልጇ ገኒ እኔ እኮ ካየሁት ጀምሮ ብክንክን ብያለሁ፡፡
…ልጁም ብክንክን የሚደርግ ነው፡፡ ቢሆንም ገን ቀድመሽ እንዲህ አትሁኚ፡፡…
…ሄኖክ ጥጋበኛ ነገር ይመስለኛል፡፡ እኔም ፍዳውን ላስቆጥረው እችል ነበር ብቻ ጊዜ የለም፡፡ የሚሄዱ ከነገ ወዲያ ነው፡፡…
…ዝምተኛነቱ ደስ ይላል፡፡ በተቀረው ግን ዓይኑ እላይሽ ላይ አይደል እንዴ ሲንከራተት የነበረው፡፡…
…ታዲያ እንዴት ላርግ ትያለሽ አሁን፡፡ የሆቴሉን ስምና ያረፈበትን ከፍል ቁጥር ነግሮኛል፡፡…
የአንቺ እኮ እታረጊውም አይባል ዛሬውኑ ክፍሉ ድረስ ልትሄጂ እኔ አልገባበትም፡፡…
…ጭንቅ ብሎናል ያለውን ይበል እንጂ እሄዳለሁሁ፡ ይልቅ አሁን እቤት ገብተን ለእማማዬ አንቺ ጋር ለፈተና ዝግጅት እንደምናደርግ ነግረናት ከሃምዛ ጋር ሆቴሉ ድረስ ሸኙኝ፡፡
ገነት ጓደኛዋ እንደተያዘች ገመተች ያ ቀልድኛነቷ ያ ፍቅር ማለት ደስታ ነው የምትለው አሁንፍቅር የነፍስ ስቃይ ሆኖባት በመጀመሪያ እይታ መጠመዷ አስፈራት፡፡ ወደ ሰማይ ቀና ስትል ከዋክብት አዚያም ተፈነጣጥቀው ሰማዩን እድምቀው ታዬዋት …የፍቅረኞች ምሽት… አለች በልቧ…
ከሻወሩ በሚወርደው ውሃ ሥር ሁለት ሦስት ጊዜ ቢለቃለቅም ሄኖክ በዕውነቱ ላይ የሚወርደውን ቀዝቃዛ ውሃ አልጠገበውም፡፡ ዝም ብሎ ቆሞ ጀርባውን እንደጠበል ውሃ ያስመታዋል፡፡ የክፍሉ በር ሲመታ ነው፡፡ ከሻወር የወጣውና ፎጣ ያሸረጠው ከዚያም በር ለመክፈት የተጣደፈው፡፡
በሩን ሲከፈት ሜላት በፈገግተ ሄኖክ ይኖራል? አለችው፡፡ አዎን ይግቡና ይጠብቁት ሻወር እየወሰ ነው ግን ማን ለበለው? አለና ጠየቃት በሷው የአነጋገር ዘይቤ ወደ ውስጥ ከዘለቀች በኋላ ፍቅር የራባት አጋዘን በለው ብላ ፀጉሯን መፈታታት ስትጀምር እሱ የክፍሉን በር ቆልፎ ወደ ሻወር ጥልቅ አለ፡፡ በሃሳቡ እንዴት አድርጌ ልሳማት እያለ ሲያስብ በሩ ተከፈቶ ሜላት ገባች፡፡
እንደምን ነሽ? መልዕክቱ ደርሶኛል፡፡ ሰውነቴን እስካደራርቅ ብዬ ነው እኮ የቆሁት አላት ሄኖክ እየቀለደና ከእግር እስከ ራሷ እየተመለከታት፡፡ የዘመኑ የፋብሪካ ውጤት የልብስም ዘር ሆነ የቅባት ዓይነት ሊመለከት አልቻለም ልብሷን አወላልቃ ነበር ዘው ያለቸው፡፡ ፀጉሯን ሲመለከት ተንጨፍሯል፡፡ እውነትም የደጋ አጋዘን ትመስላለች አለ በሃሳቡ፡፡ የውበቷን ነገር ግን ማጣጣም ጀምረ፡፡ ንፁህ ሰውነት የተስተካከለ ቅርፅ ኮራ ያለ ዳሌ፣ ሙትት ያለ እንጀት፣ የረዘመ ሸንጥ … እቤት ሰውነቷ የሚለው ዘፈን ትውስ አለው፡፡
እንደምን ነህ እኔ ደግሞ ብቻህን መሆን የለብህም እኔ እያለሁ ያውም የጠፈጥሮን ውሃ በረከት ለመቀደስ በማለት ነው የመጣሁት እኔም አብሬህ ልቁም ውሃው ሥር? አለችው ዓይነት ዓይኑን እያየች ፈገግ ብላ ድረብ ጥርሷን ይፋ በማድረግ፡፡ የሄኖክም ልብ ፍስስ አለ፡፡ ጥሎበት ድርብ ጥርስ ይወዳል፡፡ ያቺ ቆንፈጆ የሰፈራቸው ልጅ እንኮይም ድርብ ጥርስ ነው የነበራት፡፡ እነ ሄኖክ ልጆች ሆነው ብይ ሲጫወቱ እሷን በመኪና የተለያዩ ሰዎች ሲያደርሷት በነሄኒክ አጠገብ ሲታልፍ ታዲያስ ልጆ በማለት ሄኖክም በኋላ ትጫወታለህ አሁን ና ብላ ይዛው ትሄድ ነው ወደ ቤቷ፡፡ ከዛማ ችኩላት ትበጠዋለች፡፡ እሱን እየበላ ትወደኛለህ?ትለዋለች ራሱን በመነቅነቅ ይመለስላታል፡፡ አይ እንደሱ አይደለም ትልና እላይ ላይ እንዲተኛ አረጋው አቀፍ አድረጋ ከንፈሩን ጭምጭም ታረጋው ነበር፡፡ ቤት ለቀው ላላ ሩቅ ሰፈር ባይገቡ በፊት ፡፡ እሷም ታዲ ገና ከሩቁ ፈገግ ስትል ያ ድርብ ጥርሷ ቢታይ እቤት ሄኖክ ሲወዳት፡፡
ነይ እሺ አላት እጅን በመዘረጋት ሜላትን እጁንይዛ ተጠጋቸው ተጠጋት፣ ቀርበቸው ቀረባት፡፡ የሷ እጅ ደረቱን ትከሻውን፣ የሱም ሽንጥና ዳሌ ዋን ይደባበሱ ገቡቡ፡ የሻወሩ ውሃ እሳያቸው ላይ እየተንቧቸ ትንፋቸውን አልፎ አልፎ ከመቆራረጡ በቀር እምብዛም አልረበሻቸውም፡፡ ዓይናችውአልፎ አልፎ ይገናኝና የተላለፉል፡፡ የሄኖክ እጆች ከጆች ከሸንጧ ወደ ጡቶቿ ቢሸጋገሩ ሜላትትንፋሿን በኃይል ወደ ውስጥ ስባ ቀስ እያለች ተነፈሰች፡፡ ለተወሰኑ ደቂቃዎች በዚህ ሁኔታ ከሳለፋ በኋለ እንደገና ተቀራርቡ አፏን ከፋት ከርጋ በዓይኗ ጠዋበችው፡፡ ሳቅ ብሎ ሳም አራጋት፡፡ እጆቿ በአንገቱ እጆቹ በሸንጧ ዙሪያ ተጠላለፈ፡፡ ሜላት አንድ ጊዜ የታቸኘውን ላ ጊዜ በአንግቱ እጆቹ በሸንጧ ዙሪያ ተጠላለፈ፡፡ ሜላት አንድ ጊዜ የታቸኛውን ላ ጊዜ የላይኛውን ከንፈሩን ትመጠምጠው ገባች፡፡ ሄኖክም ደሙ እየሞዋ ሄደ የመጨረሻው ግለት ላይ ሲደርስ የሻወሩን ቧንቧ ዘግቶ ቀስ ብሎ ከንፋሩን በማላቀቅ እንዲተኙ ከነገሩት በኋላ ሁለት ፎጣ እንጥፋውየመኝታ መብራት እጥፋተው በባኞ ቤቱ የመብራት ሙጋጋን አልጋው ላይ እሱ እሷን እሷ እሱን ይፈልጉ ጀመር፡፡ ከአንድ ሁለት ሶስቴም ወገቡን ሱጥጥ አያረገች በደከመ ደምፅ ሄኖክ፣ ሂኖክ ስትለው አድምጧል፡፡ እርካታውን እሷ ጋር ለመደበል የፍር ከበሮውን በጥሩ ዜማ የደለቀው ግን እሷ ለአራተኛ ጊዜ ወገቡን ስትጨምቀው ነበር፡፡
ሄኖክ እንቅልፉን ይለጥጣል፡፡ ሜላትን ልጅን ያንተርሳት እንጂ የሱ ሰይቋረጥ የሚተነፍሰውን ትንፋሽና ያልቡን ምት በእጇ እየዳበሰች ዓይን ዓይኑን ታየዋለች፡፡ ያለወትሮዋ እንቅልፏን ትታ የምታየው እሱን ነው፡፡ በሃሳቧ ግን ሌላ ቦታ ሄዳለች፡፡ ወደ መጀመሪያው ቀን፡፡ ያለፈው ሁለት ዓመት ት/ቤት መዘጊያው ላይ ነው፡፡ ከጓከኞቿ ጋር ተያይዘው ጫሞ ኃይቅ ላይ የጀልባ ሽርሽር ያደርጋሉ፡፡ አብዛኞች ሞቅ ብሏቸው ስለ ነበር የሚደርጉት ነገር ሜላትን የኮረኮሯትን ያህል ያስቃታል፡፡ ከሽርሽር መልስ አንድ ጓደኛዋ ቤት የቢራና የዳንስ ዝግጅት ተደርጓል፡፡ ምሳ ላይ የበላቸው ምግብ ስላልተስማማት እንዲበትንላት በጓደኛዋ ምክር ጂን ይዛለች፡፡ አንድ ጠይም ረዝም ያለ መጥቶ ለዳንስ የስነሳታል፡፡ ከመቀመጣዋ ብድግ ስትል ገድገድ ትላለች፡፡ ይደግፍና ወደ ዳንስ ያሰነሳታል፡፡ ከመቀመጫዋ ብድግ ስትል ገድገድ ትላላች፡፡ ይደግፍና ወደ ዳንስ ወለሉ ሄደው መደነስ ይጀምራል፡፡ ሙዚቃው የዳና ሳመር ዘ ውማን ኢን ሚ የሚለው ለስላሳ ሙዚቃ ነበር፡፡ ዓይኗን ጨፍና ሙሉ ሃይሏን የልጁ ትከሻ ላይ አሰደግፈ ትጫወታለች፡፡ ቀስ በቀስ ሰውነቷን እየወረራት ደስ ደስ እያላት ሲሄድ ተሰማት፡፡ ሙዚቃው ሲያልቅ ሰውነቷን የወረራት እንዳች ረሃብ አልለቀቃትም፡፡ ለዳንስ የተየቃት ልጅ ልጇን ይዞት ወጣ፡፡ ፀጥ ያለ ክፍል ይዞት ገብቶ አልጋ ላይ ካስቀመጣት በኋላ ስሟን ጠየቃት፡፡ ነገረችው፡፡ ስሙን ነገራት አልሰማቸውም፡፡ ቀስ ብሎ ይሰማት ጀመር፡፡ ያ ደስ የሚል ስሜት በሰውነቷ ታሰራጨ እጁ ወደ ሱሪዋ ቁልፎ አመራ ለትከለክለው ሞከረች አሺ አላላትም ተወቻ ልብሷን ማወላለቅ ሲጀምር እሷም ረዳቸው፡፡ ፍቅር መሥራት ሲጀመር ብዙም አልተደሰተች፡፡ በኋላ ላይ ሰውነቷ በቆርቆር አንተቧጠጠ ያህል ተስማት፡፡ ጮክት ከዛ የሆነውን አታውቀውም፡፡ ለያዩ ወንዶች ተዋውቃለች፡፡ ማንኛውም ቢሆን ደስታ አልሰጧትም፡፡ አብራቸው የምትወጣውም ስለወደንዶች ማወቅ ስለምትፈልግ ብቻ ነበር፡፡
<!--[if !supportLists]--> <!--[endif]-->ተንጠራራ ሄኖክ ዓይኑን ገለጥ አድርጎ ሲመለከት ሜላት ከንፈሩን ሣም አደረገቸው፡፡
<!--[if !supportLists]--> <!--[endif]-->አቶ እንደልቡ የሠወ ሰው አምጥተህ አንተ እንቅልፍህን ትለጥጣለህ፡፡ አለች በመቀለድ፡፡
<!--[if !supportLists]--> <!--[endif]-->አስካሁን አልተኛሽም ማለት ነው? እኔንስ መቼ ነው እንቅልፍ የወሰደኝ? ሰባብረሽኛል አልታወቀሽም እንጂ፡፡
<!--[if !supportLists]--> <!--[endif]-->በል እስቲ ተጫወት፡፡ ተክዝ ብላ ዓይን ዓይኑን በማለት፡፡
<!--[if !supportLists]--> <!--[endif]-->ምን ሆነሽብኝ የኔ አጋዘን? ጎንጯን ጎንተል በማድረግ እሱም ትክዝ እንደማለት ብሎ፡፡
<!--[if !supportLists]--> <!--[endif]-->እንደእሱ እትየኝ ዓይንህ የሆነ ሰው ያስታወሰኛል፡፡
<!--[if !supportLists]--> <!--[endif]-->ማንን?
<!--[if !supportLists]--> <!--[endif]-->በቃመ ሄድሽ ነው?
<!--[if !supportLists]--> <!--[endif]-->አዎን ሳልወድ መሄዴ ነው፡፡ በማለት አልጋው ጠርዝ ላይ ቁጭ ብላ
ሣም አረጋቸው፡፡ ደሞ የረሳሁት ነገር አድራሻዬን ባልሰጥህ ልሄድ ነበር፡፡ ልነግርህ የምፈልገው ነገር የትላንትናውን ቀን መቼም አረሣውም ለማንኛውም ፃፍልኝ፡፡ እኔም እጽፋለሁ፡፡ ብላ ጉንጩን ንክስ አርጋው ነበር ደህና ሁን ያለችው፡፡
ሄኖክ ወራቱ ያመጣቸውን ወፎች እያስተዋለ በሃሳብ ጥልጥ ብሎ ከሄደበት ሲመለስ ንፋሱ መጀመሩን አይቶ ጃኬቱን በመቆለፍ ወደ ካፌ ሲያመራ የሜላት ሰውነት ለቅፅበት ውል አለው፡፡ ሰውነት መሞቀወ ሲጀመር ሳቅ በማለት ያልተወራረደ ፍቀር አለ በሃሳቡቡ፡